Ethiopian Women Lawyers Association
143 FOLLOWERS
The Ethiopian Women Lawyers Association (EWLA) is a non-profit women's advocacy group founded by Ethiopian Women Lawyers at the federal level in 1995. The aim of the Association is to promote equal participation of women in all sectors and to prevent sexual violence against women and create a safe environment for women through its three programs.
Ethiopian Women Lawyers Association
1M ago
Ethiopian Women Lawyers Association
11M ago
ኢትዮጵያ እንደሚታወቀዉ 6ኛዉን ሃገረራዊ እና ክልላወዊ ምርጫ ሰኔ 14 ቀን 2013 ዓ.ም በስድስተት (6) ክልሎች እና ሁለት (2) ከተማ አስተዳደሮች አካሂዳለች፡፡ ነግር ግን በፀጥታ ችግሮች ፣ በምርጫ ሂደት አስተዳደር እና አሰራር ክፍተቶች ምክንያት በተወሰኑ የሃገሪቱ ክፍሎች በተለይም በሶማሌና ሐረሪ ክልሎች ምርጫ ባለመካሄዱ የምርጫ ጊዜ እንዲራዘም መደረጉ የታወሳል፡፡
በዚህ መሰረት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጷጉሜ 1 2013 ዓ.ም ምርጫ ባልተደረገባቸዉ አካባቢዎች ምርጫ እንደሚካሄድ ያሳወቀ ቢሆንም የድምፅ መስጫ ቀኑ ለሁለተኛ ጊዜ እንደተራዘመ በማሳወቅ መስከረም 20 ቀን 2014 ዓ.ም በሶማሌ እና ሐረሪ ክልሎች እንዲራዘም የተደረገዉ ምርጫ እንደሚካሄድ እንዲሁም በተወሰኑ የደቡብ ብሔርበሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል አካባቢዎች ምርጫ አና የህዝብ ዉሳኔ አሰጣጥ እንደሚደረግ ገልጿል፡፡
የኢትዮጵያ ህግ ባለሙያ ሴቶች ማህበር ሰኔ 14 ቀን 2013 ዓ.ም በተካሄደዉ 6 ..read more